Telegram Group & Telegram Channel
የእኔ ታሪክ ምዕራፍ 2

ክፍል -10

እሽ ቀጥይ ከዛስ ሕዝቅኤል በጣም ለማወቅ ጓጓ። ከዛማ ስለሱ ሰምቼ ጋር አላውቅም። ግን ምናልባት ጥሩ ቦታ ይሆናል ያለው ከእኛ መራቁ ጥሩ ነው ።ግን አላመንኩሽም ሜሪ አንቺስ ታዲያ ከዛ በኋላ ወለድሽ.....እኔማ አንድ ወንድና አንዲት ቆንጆ ሴት ልጆች አሉኝ። ከባለቤቴ ጋር ወደ አሜሪካ ተመለስን ጥሩ ህይወት እየኖርን ነው። ግን ማቲ ትዝ አይልሽም ሕዝቅኤል ፈገግ አለ። ሜሮንም እንደ መሽኮርመም እያደረጋት እውነት ሕዝቄ አንድ ቀን ከሀሳቤ ወጥቶ አያውቅም በህልሜ እንኳን ሳላየው ያደርኩባቸው ቀናት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።
አብርሽስ.....ሰላምስ......ግን ታስታውሱኝ ነበር? ወይስ ከነመፈጠሬ ረስታችሁኛል??? ሜሮን ስለቤተሰቡ ድጋሚ አንስታ ቁስሉን መቀስቀስ ስላልፈለገች ወሬውን በአጭሩ ለመግታት ስትል ሁል ጊዜ ሕዝቄ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ብቻ ግን ተወው እኛም ያልተነገረ ብዙ መከራን አሳልፈናል። ማለፉ መልካም ነው ትላለች እማዬ። አንተስ ወለድክ አለችው ቀና ብላ እያየችው። አወ አንዲት ቆንጆ ሴት ልጅ አለችኝ አላት ፈገግ ብሎ ድንገት ግን ከ ራቢያ የወለደው ልጅ በአእምሮው መጣ እና አንድ ወንድ ልጅም አለኝ ምናልባት ራቢያ ከነገረችሽ።


አወ ነግራኝ ነበረ። ግን ለምን ዝም አልክ እሱምኮ አባት ያስፈልገዋል። አይ ሜሪ እኔ ለ እሱ አባት ለመሆን የምገባ ሰው አይደለሁም። ራቢያም አትፈልግም ተይው አባቱን አባቴ እያለ ይኑር አላት እዝን ብሎ። በዚህ ቅፅበት አንድ ሰው በር አንኳኩቶ ገባ። ሜሮን ስታየው ደርቃ ቀረች።


ሰላም ዋላችሁ አባባ ቪቪያንን ፈልጌ ነበር። አለ አንገቱን በሀፍረት እንደሰበረ።ሕዝቅኤል ቪቪያንን ስላሳዘናት በአሌፍ ቢያዝንበትም። የመለያየት ሀሳቡ ከሱ ስለመጣ ግን ብዙ ቂም አልያዘበትም።

" ሰ....ሰሚር " አለችው እየተወዛገበች። ሕዝቅኤል ሰሚር የሚለውን ስም ሲሰማ ልቡ ራደ።እንዴ የምን ሰሚር ነው አሌፍ ነው እንጅ.....አላት እየተወዛገበ ወይዘሮ ሜሪ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ ? አንተ ራሱ እዚህ ምን ትሰራለህ? ወይ ጉድ ሁለቱም እየተፋጠጡ ነው። ሕዝቅኤል ሁለቱንም አስቀምጧቸው የት እንደሚተዋወቁ ሜሮንን ጠየቃት። የእናቱ ጓደኛ እንደሆነች አጭር መልስ ነገረችው።እናንተስ የት ተዋወቃችሁ አለችው። እየተገረመች የቪቪያን ጓደኛ ነው አላት ፈገግ ብሎ.........ወይ ጉድ ብላ ዝም አለች። አሌፍ እሷን ትቶ ሕዝቅኤልን አባባ ላናግርወት ፈልጌ ነበር ቀን መርጠው ቢነግሩኝ ? በትህትና ጠየቀው። ሕዝቅኤል የአሌፍን ስብዕና ከሁሉም በላይ በጣም ይወድለታል። ምናልባት እምነታቸው ባይለያይ ኖሮ ቪቪያንን ከሱ ውጭ ሌላ አታገቢም ብሎ በከለከላት ነበር። ብቸኛ ጭንቀቱ የ እምነት ልዩነት ነው።



ነገ ከሰዓት አለው አሌፍም ስራ ስላለኝ ልሂድ ብሎ ተሰናብቷቸው ወጣ።

ሕዝቄ ግን ይሔንን ልጅ ከዚህ በፊት አታውቀውም?

ሜሪ ደሞ ብዙ አመት ነውኮ ከ ቪቫ ጋር እንደልጄ ነው የማየው።


አይ አይ ሌላ ቦታ.....

አታወዛግቢኝ የት????



ይቀጥላል ..............
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/168
Create:
Last Update:

የእኔ ታሪክ ምዕራፍ 2

ክፍል -10

እሽ ቀጥይ ከዛስ ሕዝቅኤል በጣም ለማወቅ ጓጓ። ከዛማ ስለሱ ሰምቼ ጋር አላውቅም። ግን ምናልባት ጥሩ ቦታ ይሆናል ያለው ከእኛ መራቁ ጥሩ ነው ።ግን አላመንኩሽም ሜሪ አንቺስ ታዲያ ከዛ በኋላ ወለድሽ.....እኔማ አንድ ወንድና አንዲት ቆንጆ ሴት ልጆች አሉኝ። ከባለቤቴ ጋር ወደ አሜሪካ ተመለስን ጥሩ ህይወት እየኖርን ነው። ግን ማቲ ትዝ አይልሽም ሕዝቅኤል ፈገግ አለ። ሜሮንም እንደ መሽኮርመም እያደረጋት እውነት ሕዝቄ አንድ ቀን ከሀሳቤ ወጥቶ አያውቅም በህልሜ እንኳን ሳላየው ያደርኩባቸው ቀናት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው።
አብርሽስ.....ሰላምስ......ግን ታስታውሱኝ ነበር? ወይስ ከነመፈጠሬ ረስታችሁኛል??? ሜሮን ስለቤተሰቡ ድጋሚ አንስታ ቁስሉን መቀስቀስ ስላልፈለገች ወሬውን በአጭሩ ለመግታት ስትል ሁል ጊዜ ሕዝቄ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ብቻ ግን ተወው እኛም ያልተነገረ ብዙ መከራን አሳልፈናል። ማለፉ መልካም ነው ትላለች እማዬ። አንተስ ወለድክ አለችው ቀና ብላ እያየችው። አወ አንዲት ቆንጆ ሴት ልጅ አለችኝ አላት ፈገግ ብሎ ድንገት ግን ከ ራቢያ የወለደው ልጅ በአእምሮው መጣ እና አንድ ወንድ ልጅም አለኝ ምናልባት ራቢያ ከነገረችሽ።


አወ ነግራኝ ነበረ። ግን ለምን ዝም አልክ እሱምኮ አባት ያስፈልገዋል። አይ ሜሪ እኔ ለ እሱ አባት ለመሆን የምገባ ሰው አይደለሁም። ራቢያም አትፈልግም ተይው አባቱን አባቴ እያለ ይኑር አላት እዝን ብሎ። በዚህ ቅፅበት አንድ ሰው በር አንኳኩቶ ገባ። ሜሮን ስታየው ደርቃ ቀረች።


ሰላም ዋላችሁ አባባ ቪቪያንን ፈልጌ ነበር። አለ አንገቱን በሀፍረት እንደሰበረ።ሕዝቅኤል ቪቪያንን ስላሳዘናት በአሌፍ ቢያዝንበትም። የመለያየት ሀሳቡ ከሱ ስለመጣ ግን ብዙ ቂም አልያዘበትም።

" ሰ....ሰሚር " አለችው እየተወዛገበች። ሕዝቅኤል ሰሚር የሚለውን ስም ሲሰማ ልቡ ራደ።እንዴ የምን ሰሚር ነው አሌፍ ነው እንጅ.....አላት እየተወዛገበ ወይዘሮ ሜሪ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ ? አንተ ራሱ እዚህ ምን ትሰራለህ? ወይ ጉድ ሁለቱም እየተፋጠጡ ነው። ሕዝቅኤል ሁለቱንም አስቀምጧቸው የት እንደሚተዋወቁ ሜሮንን ጠየቃት። የእናቱ ጓደኛ እንደሆነች አጭር መልስ ነገረችው።እናንተስ የት ተዋወቃችሁ አለችው። እየተገረመች የቪቪያን ጓደኛ ነው አላት ፈገግ ብሎ.........ወይ ጉድ ብላ ዝም አለች። አሌፍ እሷን ትቶ ሕዝቅኤልን አባባ ላናግርወት ፈልጌ ነበር ቀን መርጠው ቢነግሩኝ ? በትህትና ጠየቀው። ሕዝቅኤል የአሌፍን ስብዕና ከሁሉም በላይ በጣም ይወድለታል። ምናልባት እምነታቸው ባይለያይ ኖሮ ቪቪያንን ከሱ ውጭ ሌላ አታገቢም ብሎ በከለከላት ነበር። ብቸኛ ጭንቀቱ የ እምነት ልዩነት ነው።



ነገ ከሰዓት አለው አሌፍም ስራ ስላለኝ ልሂድ ብሎ ተሰናብቷቸው ወጣ።

ሕዝቄ ግን ይሔንን ልጅ ከዚህ በፊት አታውቀውም?

ሜሪ ደሞ ብዙ አመት ነውኮ ከ ቪቫ ጋር እንደልጄ ነው የማየው።


አይ አይ ሌላ ቦታ.....

አታወዛግቢኝ የት????



ይቀጥላል ..............
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/168

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That growth environment will include rising inflation and interest rates. Those upward shifts naturally accompany healthy growth periods as the demand for resources, products and services rise. Importantly, the Federal Reserve has laid out the rationale for not interfering with that natural growth transition.It's not exactly a fad, but there is a widespread willingness to pay up for a growth story. Classic fundamental analysis takes a back seat. Even negative earnings are ignored. In fact, positive earnings seem to be a limiting measure, producing the question, "Is that all you've got?" The preference is a vision of untold riches when the exciting story plays out as expected.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ሕይወትን በገፅ from jp


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA